የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 3
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • የይሁዳ መሪዎች ሕዝቡን ያስታሉ (1-15)

      • እየተጣቀሱ የሚሄዱት የጽዮን ሴቶች ተፈረደባቸው (16-26)

ኢሳይያስ 3:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:26፤ ዘዳ 28:49, 51፤ ኤር 37:21፤ ሕዝ 4:16

ኢሳይያስ 3:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 13:9

ኢሳይያስ 3:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 18:21
  • +ዘዳ 18:10, 12፤ ኢሳ 8:19

ኢሳይያስ 3:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ወላዋይ።”

ኢሳይያስ 3:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 9:4, 5፤ ሚክ 3:2, 3
  • +ዘሌ 19:32

ኢሳይያስ 3:7

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፈዋሻችሁ አልሆንም።”

ኢሳይያስ 3:8

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በክብሩ ዓይኖች ፊት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 33:1, 6፤ ሕዝ 9:9

ኢሳይያስ 3:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ለነፍሳቸው ወዮ!”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፍ 18:20፤ ኢሳ 1:10፤ ይሁዳ 7

ኢሳይያስ 3:10

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “የሥራቸውን ፍሬ ይበላሉ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መክ 8:12፤ ሶፎ 2:3

ኢሳይያስ 3:12

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 5:31፤ ዕን 1:4

ኢሳይያስ 3:14

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 1:23፤ ኤር 5:26-28፤ ሚክ 2:1, 2፤ 6:10

ኢሳይያስ 3:15

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሚክ 3:2, 3

ኢሳይያስ 3:16

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “አንገታቸውን (ጉሮሯቸውን) አስግገው።”

ኢሳይያስ 3:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 3:24

ኢሳይያስ 3:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መሳ 8:26

ኢሳይያስ 3:19

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ዶቃውን።”

ኢሳይያስ 3:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ድጉን።”

  • *

    ቃል በቃል “የነፍስ ቤቶቹን።”

ኢሳይያስ 3:23

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “የውስጥ ልብሶቹን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 38:8

ኢሳይያስ 3:24

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    የአንድን ባሪያ ወይም እስረኛ ሰውነት በጋለ ብረት በመተኮስ የሚደረግን ምልክት ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +አስ 2:12
  • +ሚክ 1:16
  • +ሰቆ 2:10

ኢሳይያስ 3:25

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 2:21

ኢሳይያስ 3:26

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 1:4
  • +ሰቆ 2:10

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 3:1ዘሌ 26:26፤ ዘዳ 28:49, 51፤ ኤር 37:21፤ ሕዝ 4:16
ኢሳ. 3:2ሕዝ 13:9
ኢሳ. 3:3ዘፀ 18:21
ኢሳ. 3:3ዘዳ 18:10, 12፤ ኢሳ 8:19
ኢሳ. 3:5ኤር 9:4, 5፤ ሚክ 3:2, 3
ኢሳ. 3:5ዘሌ 19:32
ኢሳ. 3:82ዜና 33:1, 6፤ ሕዝ 9:9
ኢሳ. 3:9ዘፍ 18:20፤ ኢሳ 1:10፤ ይሁዳ 7
ኢሳ. 3:10መክ 8:12፤ ሶፎ 2:3
ኢሳ. 3:12ኤር 5:31፤ ዕን 1:4
ኢሳ. 3:14ኢሳ 1:23፤ ኤር 5:26-28፤ ሚክ 2:1, 2፤ 6:10
ኢሳ. 3:15ሚክ 3:2, 3
ኢሳ. 3:17ኢሳ 3:24
ኢሳ. 3:18መሳ 8:26
ኢሳ. 3:23ዘፀ 38:8
ኢሳ. 3:24አስ 2:12
ኢሳ. 3:24ሚክ 1:16
ኢሳ. 3:24ሰቆ 2:10
ኢሳ. 3:25ሰቆ 2:21
ኢሳ. 3:26ሰቆ 1:4
ኢሳ. 3:26ሰቆ 2:10
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
  • 21
  • 22
  • 23
  • 24
  • 25
  • 26
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 3:1-26

ኢሳይያስ

3 እነሆ፣ እውነተኛው ጌታ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ

ኢየሩሳሌምና ይሁዳ ማንኛውም ዓይነት ድጋፍና አቅርቦት

ይኸውም የምግብና የውኃ አቅርቦት ሁሉ እንዲቋረጥባቸው ያደርጋል፤+

 2 ኃያሉን ሰውና ተዋጊውን፣

ዳኛውንና ነቢዩን፣+ ሟርተኛውንና ሽማግሌውን፣

 3 የሃምሳ አለቃውን፣+ ባለሥልጣኑንና አማካሪውን፣

በአስማት የተካነውንና በድግምት የላቀ ችሎታ ያለውን ያስወግዳል።+

 4 በእነሱ ላይ ልጆችን መኳንንት አድርጌ እሾማለሁ፤

ያልሰከነ* ሰውም ይገዛቸዋል።

 5 ሕዝቡ አንዱ ሌላውን፣

እያንዳንዱም ባልንጀራውን ይጨቁናል።+

ልጅ በሽማግሌ ላይ ጥቃት ይሰነዝራል፤

ተራው ሰውም የተከበረውን ይዳፈራል።+

 6 እያንዳንዱ ሰው በአባቱ ቤት የሚኖረውን ወንድሙን ይዞ

“አንተ ካባ አለህ፤ ስለዚህ በእኛ ላይ አዛዥ ሁን።

ይህን የፍርስራሽ ክምር ግዛ” ይለዋል።

 7 እሱ ግን በዚያ ቀን እንዲህ ሲል ይቃወማል፦

“እኔ ቁስላችሁን አላክምም፤*

በቤቴ ምግብም ሆነ ልብስ የለም።

በሕዝቡ ላይ አዛዥ አድርጋችሁ አትሹሙኝ።”

 8 ኢየሩሳሌም ተሰናክላለችና፤

ይሁዳም ወድቃለች፤

ምክንያቱም እነሱ በአንደበታቸውም ሆነ በሥራቸው ይሖዋን ይቃወማሉ፤

በክብራማው አምላክ ፊት* አሻፈረን ይላሉ።+

 9 የፊታቸው ገጽታ ይመሠክርባቸዋል፤

ደግሞም እንደ ሰዶም+ ኃጢአታቸውን በይፋ ይናገራሉ፤

ኃጢአታቸውን ለመደበቅ አይሞክሩም።

በራሳቸው ላይ ጥፋት ስለሚያመጡ ወዮላቸው!*

10 ለጻድቃን መልካም እንደሚሆንላቸው ንገሯቸው፤

ለሥራቸው ወሮታ ይከፈላቸዋል።*+

11 ለክፉ ሰው ወዮለት!

ጥፋት ይደርስበታል፤

በሌሎች ላይ ሲያደርግ የነበረው በራሱ ላይ ይደርሳልና!

12 የሕዝቤ አሠሪዎች ጨቋኞች ናቸው፤

ሴቶችም ይገዟቸዋል።

ሕዝቤ ሆይ፣ የሚመሯችሁ ሰዎች እንድትባዝኑና

በየትኛው መንገድ እንደምትሄዱ ግራ እንድትጋቡ እያደረጓችሁ ነው።+

13 ይሖዋ ለመክሰስ ተሰይሟል፤

በሕዝቦች ላይ ብያኔውን ለማሰማት ተነስቷል።

14 ይሖዋ የሕዝቡን ሽማግሌዎችና አለቆች ይፋረዳል።

“የወይኑን እርሻ አቃጥላችኋል፤

ከድሃው የዘረፋችሁት ንብረትም በቤታችሁ ይገኛል።+

15 ሕዝቤን የምታደቁት፣ የድሆችንም ፊት መሬት ላይ የምትፈጩት

እንዴት ብትዳፈሩ ነው?”+ ይላል ሉዓላዊው ጌታ፣ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ።

16 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “የጽዮን ሴቶች ልጆች ትዕቢተኛ ስለሆኑ፣

ራሳቸውን ቀና አድርገው* ስለሚራመዱ፣

በዓይናቸው እየተጣቀሱና እየተውረገረጉ በመሄድ

እግራቸው ላይ ያደረጉትን አልቦ ስለሚያቃጭሉ፣

17 ይሖዋ የጽዮንን ሴቶች አናት በቁስል ይመታል፤

ደግሞም ይሖዋ ግንባራቸውን ይገልጣል።+

18 በዚያ ቀን ይሖዋ ጌጦቻቸውን ሁሉ ይነጥቃል፦

አልቦውን፣ የፀጉር ጌጡን፣ የጨረቃ ቅርጽ ያለውን ጌጥ፣+

19 የጆሮ ጉትቻውን፣* አምባሩን፣ መከናነቢያውን፣

20 የራስ መሸፈኛውን፣ የሰንሰለት አልቦውን፣ ጌጠኛውን መቀነት፣*

የሽቶ ዕቃውን፣* ክታቡን፣

21 የጣት ቀለበቱን፣ የአፍንጫ ቀለበቱን፣

22 የክት ልብሱን፣ መደረቢያውን፣ ካባውን፣ የእጅ ቦርሳውን፣

23 የእጅ መስተዋቱን፣+ የበፍታ ልብሶቹን፣*

ጥምጥሙንና መከናነቢያውን ይወስድባቸዋል።

24 በበለሳን ዘይት+ መዓዛ ፋንታ የጠነባ ሽታ፣

በመታጠቂያ ፋንታ ገመድ፣

አምሮ በተሠራ ፀጉር ፋንታ መላጣነት፣+

ባማረ ልብስ ፋንታ ማቅ፣+

በውበትም ፋንታ ጠባሳ* ይሆናል።

25 ወንዶችሽ በሰይፍ፣

ኃያላኖችሽም በውጊያ ይወድቃሉ።+

26 የከተማዋም መግቢያዎች ያዝናሉ፣ ያለቅሳሉም፤+

እሷም ባዶዋን ቀርታ በሐዘን መሬት ላይ ትቀመጣለች።”+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ