የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

ኢሳይያስ የመጽሐፉ ይዘት

      • ሰባት ሴቶች ለአንድ ወንድ (1)

      • ይሖዋ እንዲያቆጠቁጥ ያደረገው ተክል ክብር የተላበሰ ይሆናል (2-6)

ኢሳይያስ 4:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    አለማግባታቸውና ልጅ አለመውለዳቸው ያስከተለባቸውን ውርደት ያመለክታል።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 3:25
  • +ዘፍ 30:22, 23፤ ሉቃስ 1:24, 25

ኢሳይያስ 4:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 30:23፤ ኢዩ 3:18፤ ዘካ 9:17

ኢሳይያስ 4:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 32:32, 33

ኢሳይያስ 4:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “በሚያስወግድ።”

  • *

    ቃል በቃል “እዳሪ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሕዝ 22:20-22
  • +ሕዝ 36:25

ኢሳይያስ 4:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 13:21፤ ዘኁ 9:15፤ ዘካ 2:4, 5

ኢሳይያስ 4:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 121:5
  • +ኢሳ 25:4

ተዛማጅ ሐሳብ

ኢሳ. 4:1ኢሳ 3:25
ኢሳ. 4:1ዘፍ 30:22, 23፤ ሉቃስ 1:24, 25
ኢሳ. 4:2ኢሳ 30:23፤ ኢዩ 3:18፤ ዘካ 9:17
ኢሳ. 4:3ዘፀ 32:32, 33
ኢሳ. 4:4ሕዝ 22:20-22
ኢሳ. 4:4ሕዝ 36:25
ኢሳ. 4:5ዘፀ 13:21፤ ዘኁ 9:15፤ ዘካ 2:4, 5
ኢሳ. 4:6መዝ 121:5
ኢሳ. 4:6ኢሳ 25:4
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
ኢሳይያስ 4:1-6

ኢሳይያስ

4 በዚያን ቀን ሰባት ሴቶች አንድን ወንድ ይዘው እንዲህ ይሉታል፦+

“የራሳችንን ምግብ እንበላለን፤

የራሳችንንም ልብስ እንለብሳለን፤

ብቻ በእኛ ላይ የደረሰው ውርደት* እንዲወገድ+

በአንተ ስም እንድንጠራ ፍቀድልን።”

2 በዚያን ቀን፣ ይሖዋ እንዲያቆጠቁጥ ያደረገው ተክል ያማረና ክብር የተላበሰ ይሆናል፤ የምድሪቱም ፍሬ ከጥፋት ለተረፉት እስራኤላውያን የኩራት ምንጭና ውበት ይሆንላቸዋል።+ 3 በጽዮን የቀሩትና በኢየሩሳሌም የተረፉት ሁሉ ይኸውም በኢየሩሳሌም እንዲኖሩ የተመዘገቡት በጠቅላላ ቅዱሳን ተብለው ይጠራሉ።+

4 ይሖዋ በፍርድ መንፈስና በሚነድ* መንፈስ+ የጽዮንን ሴቶች ልጆች ቆሻሻ* አጥቦ ያስወግዳል፤+ የኢየሩሳሌምንም የደም ዕዳ ከመካከሏ አጥቦ ያነጻል፤ 5 ያን ጊዜ ይሖዋ በመላው የጽዮን ተራራ ላይና በመሰብሰቢያ ቦታዋ ላይ በቀን ደመናና ጭስ፣ በሌሊት ደግሞ የሚንበለበል የእሳት ብርሃን ይፈጥራል፤+ እንዲሁም ክብራማ በሆነው ቦታ ሁሉ ላይ መጠለያ ይኖራል። 6 ደግሞም በቀን ካለው ንዳድ ጥላ+ እንዲሁም ከውሽንፍርና ከዝናብ መጠጊያና መሸሸጊያ+ የሚሆን ዳስ ይኖራል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ