2 ሳሙኤል 5:13-16 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 13 ዳዊት ከኬብሮን ከመጣ በኋላ በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ቁባቶችን+ አስቀመጠ፤ እንዲሁም ሌሎች ሚስቶችን አገባ፤ ተጨማሪ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ተወለዱለት።+ 14 በኢየሩሳሌም ሳለ የተወለዱለት ልጆች ስም ይህ ነው፦ ሻሙአ፣ ሾባብ፣ ናታን፣+ ሰለሞን፣+ 15 ይብሃር፣ ኤሊሹዓ፣ ኔፌግ፣ ያፊአ፣ 16 ኤሊሻማ፣ ኤሊያዳ እና ኤሊፌሌት። 1 ዜና መዋዕል 14:3-7 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 3 ዳዊት በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ሚስቶች አገባ፤+ ደግሞም ተጨማሪ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ወለደ።+ 4 በኢየሩሳሌም ሳለ የተወለዱለት ልጆች ስም ይህ ነው፦+ ሻሙአ፣ ሾባብ፣ ናታን፣+ ሰለሞን፣+ 5 ይብሃር፣ ኤሊሹዓ፣ ኤልፔሌት፣ 6 ኖጋ፣ ኔፌግ፣ ያፊአ፣ 7 ኤሊሻማ፣ ቤኤልያዳ እና ኤሊፌሌት።
13 ዳዊት ከኬብሮን ከመጣ በኋላ በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ቁባቶችን+ አስቀመጠ፤ እንዲሁም ሌሎች ሚስቶችን አገባ፤ ተጨማሪ ወንዶችና ሴቶች ልጆችም ተወለዱለት።+ 14 በኢየሩሳሌም ሳለ የተወለዱለት ልጆች ስም ይህ ነው፦ ሻሙአ፣ ሾባብ፣ ናታን፣+ ሰለሞን፣+ 15 ይብሃር፣ ኤሊሹዓ፣ ኔፌግ፣ ያፊአ፣ 16 ኤሊሻማ፣ ኤሊያዳ እና ኤሊፌሌት።
3 ዳዊት በኢየሩሳሌም ተጨማሪ ሚስቶች አገባ፤+ ደግሞም ተጨማሪ ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ወለደ።+ 4 በኢየሩሳሌም ሳለ የተወለዱለት ልጆች ስም ይህ ነው፦+ ሻሙአ፣ ሾባብ፣ ናታን፣+ ሰለሞን፣+ 5 ይብሃር፣ ኤሊሹዓ፣ ኤልፔሌት፣ 6 ኖጋ፣ ኔፌግ፣ ያፊአ፣ 7 ኤሊሻማ፣ ቤኤልያዳ እና ኤሊፌሌት።