-
መዝሙር 72:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 እሱ በታጨደ ሣር ላይ እንደሚዘንብ ዝናብ፣
ምድርንም እንደሚያጠጣ ካፊያ ይወርዳል።+
-
-
ምሳሌ 16:15አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 የንጉሥ ፊት ሲፈካ ሰው በደስታ ይኖራል፤
ሞገሱም ዝናብ እንዳዘለ የበልግ ደመና ነው።+
-