የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 15:1-5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ይሖዋ ሆይ፣ በድንኳንህ ውስጥ በእንግድነት የሚስተናገድ ማን ነው?

      በተቀደሰ ተራራህ የሚኖር ማን ነው?+

       2 ያለነቀፋ* የሚመላለስ፣+

      ትክክል የሆነውን የሚያደርግ፣+

      በልቡም እውነትን የሚናገር ሰው ነው።+

       3 በአንደበቱ ስም አያጠፋም፤+

      በባልንጀራው ላይ መጥፎ ነገር አይሠራም፤+

      የወዳጆቹንም ስም አያጎድፍም።*+

       4 ነውረኛ የሆነን ሰው ሁሉ ይንቃል፤+

      ይሖዋን የሚፈሩትን ግን ያከብራል።

      ጉዳት ላይ ሊጥለው ቢችልም እንኳ ቃሉን* አያጥፍም።+

       5 ገንዘቡን በወለድ አያበድርም፤+

      ንጹሕ የሆነውን ሰው ለመወንጀልም ጉቦ አይቀበልም።+

      እነዚህን ነገሮች የሚያደርግ ሰው ሁሉ ፈጽሞ አይናወጥም።*+

  • መዝሙር 27:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋን አንድ ነገር ለመንኩት፤

      ምኞቴም ይኸው ነው፦

      በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በይሖዋ ቤት እኖር ዘንድ፣+

      ይሖዋ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን በትኩረት እመለከት ዘንድ፣

      ቤተ መቅደሱንም በአድናቆት አይ* ዘንድ ነው።+

  • መዝሙር 65:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 በቅጥር ግቢዎችህ ይኖር ዘንድ

      የመረጥከውና ያቀረብከው ሰው ደስተኛ ነው።+

      እኛም በቤትህ፣

      ቅዱስ በሆነው ቤተ መቅደስህ+ ውስጥ ባሉ ጥሩ ነገሮች እንረካለን።+

  • መዝሙር 122:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 122 “ወደ ይሖዋ ቤት እንሂድ”

      ባሉኝ ጊዜ እጅግ ደስ አለኝ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ