የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 41:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የእጅ ጥበብ ባለሙያውም አንጥረኛውን ያበረታታል፤+

      በመዶሻ ብረቱን የሚያሳሳው

      በመስፍ ላይ የሚቀጠቅጠውን ያበረታታዋል።

      ብየዳውን በተመለከተ “ጥሩ ነው” ይላል።

      ከዚያም ጣዖቱ እንዳይወድቅ አንድ ሰው በምስማር ይቸነክረዋል።

  • ኢሳይያስ 46:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ከኮሮጇቸው ወርቅ የሚዘረግፉ ሰዎች አሉ፤

      ብሩን በሚዛን ይመዝናሉ።

      አንጥረኛ ይቀጥራሉ፤ እሱም አምላክ አድርጎ ይሠራዋል።+

      እነሱም በፊቱ ይደፋሉ፤ ደግሞም ያመልኩታል።*+

       7 አንስተው ትከሻቸው ላይ ያደርጉታል፤+

      ተሸክመው ወስደው ቦታው ላይ ያኖሩታል፤ በዚያም ዝም ብሎ ይቆማል።

      ካለበት ቦታ አይንቀሳቀስም።+

      ወደ እሱ ይጮኻሉ፤ እሱ ግን አይመልስም፤

      ማንንም ከጭንቀት ሊታደግ አይችልም።+

  • ኤርምያስ 10:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የእነዚህ ሕዝቦች ልማድ ከንቱ* ነውና፤

      የእጅ ጥበብ ባለሙያ ዛፍ ከጫካ ይቆርጥና

      በመሣሪያው* ጠርቦ ጣዖት ይሠራል።+

       4 በብርና በወርቅ ያስጌጡታል፤+

      እንዳይወድቅም በመዶሻና በምስማር ይቸነክሩታል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ