-
መዝሙር 147:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይጠግናል፤
ቁስላቸውን ይፈውሳል።
-
-
ኢሳይያስ 66:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 “እነዚህን ነገሮች ሁሉ የሠራው እጄ ነው፤
ሁሉም ወደ ሕልውና የመጡት በዚህ መንገድ ነው” ይላል ይሖዋ።+
-