የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 147
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • አምላክን ድንቅ ለሆኑት ሥራዎቹ ማወደስ

        • የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይፈውሳል (3)

        • ከዋክብትን ሁሉ በስማቸው ይጠራቸዋል (4)

        • በረዶን እንደ ሱፍ ይልካል (16)

መዝሙር 147:1

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሃሌሉያህ!” “ያህ” የይሖዋ ስም አጭር መጠሪያ ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 135:3

መዝሙር 147:2

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 102:16
  • +ዘዳ 30:1-3፤ ሕዝ 36:24

መዝሙር 147:4

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 40:26

መዝሙር 147:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ናሆም 1:3
  • +ኢሳ 40:28፤ ሮም 11:33

መዝሙር 147:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 37:11

መዝሙር 147:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ነገ 18:45፤ ኤር 14:22፤ ማቴ 5:45
  • +ኢዮብ 38:25-27፤ ኢሳ 30:23

መዝሙር 147:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 38:41፤ መዝ 136:25፤ ሉቃስ 12:24

መዝሙር 147:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 31:1፤ ሆሴዕ 1:7
  • +1ሳሙ 16:7

መዝሙር 147:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 33:18፤ ሚል 3:16

መዝሙር 147:14

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “በስንዴ ስብ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:6፤ ኢሳ 60:17
  • +ዘዳ 8:7, 8፤ መዝ 132:14, 15

መዝሙር 147:16

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢዮብ 37:6
  • +ኢዮብ 38:29

መዝሙር 147:17

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢያሱ 10:11
  • +ኢዮብ 37:10

መዝሙር 147:18

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 148:8

መዝሙር 147:19

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 4:5

መዝሙር 147:20

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ሃሌሉያህ!” “ያህ” የይሖዋ ስም አጭር መጠሪያ ነው።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘፀ 19:5፤ 31:16, 17፤ ዘዳ 4:8፤ 1ዜና 17:21፤ ሮም 3:1, 2
  • +ራእይ 19:6

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 147:1መዝ 135:3
መዝ. 147:2መዝ 102:16
መዝ. 147:2ዘዳ 30:1-3፤ ሕዝ 36:24
መዝ. 147:4ኢሳ 40:26
መዝ. 147:5ናሆም 1:3
መዝ. 147:5ኢሳ 40:28፤ ሮም 11:33
መዝ. 147:6መዝ 37:11
መዝ. 147:81ነገ 18:45፤ ኤር 14:22፤ ማቴ 5:45
መዝ. 147:8ኢዮብ 38:25-27፤ ኢሳ 30:23
መዝ. 147:9ኢዮብ 38:41፤ መዝ 136:25፤ ሉቃስ 12:24
መዝ. 147:10ኢሳ 31:1፤ ሆሴዕ 1:7
መዝ. 147:101ሳሙ 16:7
መዝ. 147:11መዝ 33:18፤ ሚል 3:16
መዝ. 147:14ዘሌ 26:6፤ ኢሳ 60:17
መዝ. 147:14ዘዳ 8:7, 8፤ መዝ 132:14, 15
መዝ. 147:16ኢዮብ 37:6
መዝ. 147:16ኢዮብ 38:29
መዝ. 147:17ኢያሱ 10:11
መዝ. 147:17ኢዮብ 37:10
መዝ. 147:18መዝ 148:8
መዝ. 147:19ዘዳ 4:5
መዝ. 147:20ዘፀ 19:5፤ 31:16, 17፤ ዘዳ 4:8፤ 1ዜና 17:21፤ ሮም 3:1, 2
መዝ. 147:20ራእይ 19:6
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
  • 14
  • 15
  • 16
  • 17
  • 18
  • 19
  • 20
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 147:1-20

መዝሙር

147 ያህን አወድሱ!*

ለአምላካችን የውዳሴ መዝሙር መዘመር ጥሩ ነው፤

እሱን ማወደስ ደስ ያሰኛል፤ ደግሞም ተገቢ ነው።+

 2 ይሖዋ ኢየሩሳሌምን ይገነባል፤+

የተበተኑትን የእስራኤል ነዋሪዎች ይሰበስባል።+

 3 የተሰበረ ልብ ያላቸውን ይጠግናል፤

ቁስላቸውን ይፈውሳል።

 4 የከዋክብትን ብዛት ይቆጥራል፤

ሁሉንም በየስማቸው ይጠራቸዋል።+

 5 ጌታችን ታላቅ ነው፤ ደግሞም እጅግ ኃያል ነው፤+

ማስተዋሉም ወሰን የለውም።+

 6 ይሖዋ የዋሆችን ያነሳል፤+

ክፉዎችን ግን መሬት ላይ ይጥላል።

 7 ለይሖዋ በምስጋና ዘምሩ፤

ለአምላካችን በበገና የውዳሴ መዝሙር ዘምሩ፤

 8 እሱ ሰማያትን በደመናት ይሸፍናል፤

ለምድር ዝናብ ይሰጣል፤+

በተራሮች ላይ ሣር እንዲበቅል ያደርጋል።+

 9 ለእንስሳት እንዲሁም የሚበሉትን ለማግኘት ለሚጮኹ የቁራ ጫጩቶች

ምግብ ይሰጣል።+

10 በፈረስ ጉልበት አይደሰትም፤+

የሰው እግር ጥንካሬም አያስደንቀውም።+

11 ከዚህ ይልቅ ይሖዋ እሱን በሚፈሩ፣

ታማኝ ፍቅሩን በሚጠባበቁ ሰዎች ይደሰታል።+

12 ኢየሩሳሌም ሆይ፣ ይሖዋን ከፍ ከፍ አድርጊ።

ጽዮን ሆይ፣ አምላክሽን አወድሺ።

13 እሱ የከተማሽን በሮች መወርወሪያዎች ያጠናክራል፤

በውስጥሽ ያሉትን ወንዶች ልጆች ይባርካል።

14 በክልልሽ ውስጥ ሰላም ያሰፍናል፤+

ምርጥ በሆነ ስንዴ* ያጠግብሻል።+

15 ትእዛዙን ወደ ምድር ይልካል፤

ቃሉም በፍጥነት ይሮጣል።

16 በረዶን እንደ ሱፍ ይልካል፤+

አመዳዩን እንደ አመድ ይበትናል።+

17 የበረዶውን ድንጋይ እንደ ዳቦ ፍርፋሪ ይወረውራል።+

እሱ የሚልከውን ቅዝቃዜ ማን ሊቋቋም ይችላል?+

18 ቃሉን ይልካል፤ እነሱም ይቀልጣሉ።

ነፋሱ እንዲነፍስ ያደርጋል፤+ ውኃውም ይፈስሳል።

19 ቃሉን ለያዕቆብ፣

ሥርዓቱንና ፍርዶቹን ለእስራኤል ያስታውቃል።+

20 ይህን ለሌላ ለማንም ብሔር አላደረገም፤+

እነሱ ስለ ፍርዶቹ ምንም የሚያውቁት ነገር የለም።

ያህን አወድሱ!*+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ