የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 136:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • መዝሙር 136:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ሰማያትን በጥበብ ሠራ፤*+

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና።

  • ኢሳይያስ 40:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 እሱ ክብ* ከሆነችው ምድር በላይ ይኖራል፤+

      በእሷም ላይ የሚኖሩት እንደ ፌንጣ ናቸው።

      እሱ ሰማያትን እንደ ስስ ጨርቅ ይዘረጋል፤

      እንደ መኖሪያ ድንኳንም ይወጥራቸዋል።+

  • ኤርምያስ 51:15, 16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ምድርን በኃይሉ የሠራው፣

      ፍሬያማ የሆነችውን መሬት በጥበቡ የመሠረተውና+

      ሰማያትን በማስተዋሉ የዘረጋው እሱ ነው።+

      16 ድምፁን ሲያሰማ

      በሰማያት ያሉ ውኃዎች ይናወጣሉ፤

      ደመና* ከምድር ዳርቻዎች ወደ ላይ እንዲወጣ ያደርጋል።

      በዝናብ ጊዜ መብረቅን ያበርቃል፤*

      ነፋሱንም ከግምጃ ቤቱ ያወጣል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ