-
ኢሳይያስ 63:18, 19አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 ቅዱስ ሕዝብህ ለጥቂት ጊዜ ወርሶት ነበር።
ጠላቶቻችን መቅደስህን ረግጠዋል።+
19 እኛ ለረጅም ጊዜ፣ ፈጽሞ እንዳልገዛኻቸው፣
ጨርሶ በስምህ እንዳልተጠሩ ሰዎች ሆነናል።
-
-
ኤርምያስ 14:9አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ክው ብሎ እንደቀረ ሰው፣
ማዳን እንደማይችል ኃያል ሰው የሆንከው ለምንድን ነው?
እባክህ አትተወን።
-