-
1 ነገሥት 1:48አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
48 ከዚያም ንጉሡ ‘ዛሬ በዙፋኔ ላይ የሚቀመጥ ሰው የሰጠኝና ዓይኖቼም ይህን እንዲያዩ ያደረገው የእስራኤል አምላክ ይሖዋ ይወደስ!’ አለ።”
-
-
መዝሙር 41:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 የእስራኤል አምላክ ይሖዋ
ከዘላለም እስከ ዘላለም ይወደስ።+
አሜን፣ አሜን።
-