የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 41
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • የታመመ ሰው ጸሎት

        • አምላክ የታመመውን ይደግፈዋል (3)

        • የቅርብ ወዳጁ ከዳው (9)

መዝሙር 41:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘዳ 15:7, 8፤ መዝ 112:9፤ ምሳሌ 14:21፤ 22:9

መዝሙር 41:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ፍላጎት፤ ነፍስ።” የቃላት መፍቻውን ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ማቴ 5:7
  • +2ጴጥ 2:9

መዝሙር 41:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ነገ 20:5፤ መዝ 103:3

መዝሙር 41:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ነፍሴን ፈውሳት።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 51:1
  • +መዝ 32:5፤ 38:3፤ ምሳሌ 28:13
  • +መዝ 6:2፤ 147:3

መዝሙር 41:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 3:2፤ 71:10, 11

መዝሙር 41:9

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “እኔን ለማጥቃት ተነሳ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ሳሙ 15:12፤ ኢዮብ 19:19፤ መዝ 55:12, 13
  • +ማር 14:18፤ ዮሐ 13:18, 26

መዝሙር 41:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 31:8፤ ኤር 20:13

መዝሙር 41:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    መዝ 7:8 ላይ የሚገኘውን የግርጌ ማስታወሻ ተመልከት።

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 25:21፤ ምሳሌ 2:7
  • +መዝ 34:15

መዝሙር 41:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +1ዜና 16:36፤ 29:10

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 41:1ዘዳ 15:7, 8፤ መዝ 112:9፤ ምሳሌ 14:21፤ 22:9
መዝ. 41:2ማቴ 5:7
መዝ. 41:22ጴጥ 2:9
መዝ. 41:32ነገ 20:5፤ መዝ 103:3
መዝ. 41:4መዝ 51:1
መዝ. 41:4መዝ 32:5፤ 38:3፤ ምሳሌ 28:13
መዝ. 41:4መዝ 6:2፤ 147:3
መዝ. 41:8መዝ 3:2፤ 71:10, 11
መዝ. 41:92ሳሙ 15:12፤ ኢዮብ 19:19፤ መዝ 55:12, 13
መዝ. 41:9ማር 14:18፤ ዮሐ 13:18, 26
መዝ. 41:11መዝ 31:8፤ ኤር 20:13
መዝ. 41:12መዝ 25:21፤ ምሳሌ 2:7
መዝ. 41:12መዝ 34:15
መዝ. 41:131ዜና 16:36፤ 29:10
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 41:1-13

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የዳዊት ማህሌት።

41 ለተቸገረ ሰው የሚያስብ ደስተኛ ነው፤+

በመከራ ቀን ይሖዋ ይታደገዋል።

 2 ይሖዋ ይጠብቀዋል፤ በሕይወትም ያኖረዋል።

በምድር ላይ ደስተኛ ይባላል፤+

ለጠላቶቹ ምኞት* አሳልፈህ አትሰጠውም።+

 3 ታሞ በአልጋ ላይ ተኝቶ ሳለ ይሖዋ ይደግፈዋል፤+

በታመመበት ወቅት መኝታውን ሙሉ በሙሉ ትቀይርለታለህ።

 4 እኔም “ይሖዋ ሆይ፣ ሞገስ አሳየኝ።+

በአንተ ላይ ኃጢአት ሠርቻለሁና+ ፈውሰኝ”*+ አልኩ።

 5 ጠላቶቼ ግን “የሚሞተውና ስሙ ከናካቴው የሚረሳው መቼ ነው?” እያሉ

ስለ እኔ ክፉ ወሬ ያወራሉ።

 6 ከእነሱ አንዱ እኔን ለማየት ቢመጣ ልቡ ውሸት ይናገራል።

እኔን የሚጎዳ ወሬ ይቃርማል፤

ከዚያም ወደ ውጭ ወጥቶ በየቦታው ያወራዋል።

 7 የሚጠሉኝ ሁሉ እርስ በርስ ይንሾካሾካሉ፤

በእኔ ላይ ክፉ ነገር ይሸርባሉ፤

 8 “ክፉ ነገር ደርሶበታል፤

ከእንግዲህ ከወደቀበት አይነሳም” ይላሉ።+

 9 ሌላው ቀርቶ ከእኔ ጋር ሰላም የነበረው፣ እምነት የጣልኩበትና+

ከማዕዴ ይበላ የነበረ ሰው ተረከዙን በእኔ ላይ አነሳ።*+

10 ይሖዋ ሆይ፣ አንተ ግን ብድራታቸውን እከፍል ዘንድ

ሞገስ አሳየኝ፤ ደግሞም አንሳኝ።

11 ጠላቴ በእኔ ላይ በድል አድራጊነት እልል ሳይል ሲቀር፣

አንተ በእኔ ደስ እንደተሰኘህ በዚህ አውቃለሁ።+

12 እኔ በበኩሌ ንጹሕ አቋሜን* በመጠበቄ ትደግፈኛለህ፤+

በፊትህም ለዘላለም ታኖረኛለህ።+

13 የእስራኤል አምላክ ይሖዋ

ከዘላለም እስከ ዘላለም ይወደስ።+

አሜን፣ አሜን።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ