የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

ዕንባቆም የመጽሐፉ ይዘት

ዕንባቆም

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ነቢዩ እርዳታ ለማግኘት ያሰማው ጩኸት (1-4)

      • ‘ይሖዋ ሆይ፣ እስከ መቼ ነው?’ (2)

      • ‘ጭቆናን ለምን ዝም ብለህ ታያለህ?’ (3)

    • የአምላክን ፍርድ ለማስፈጸም መሣሪያ ሆነው ያገለገሉት ከለዳውያን (5-11)

    • ነቢዩ ይሖዋን ተማጸነ (12-17)

      • “አምላኬ ሆይ፣ አንተ አትሞትም” (12)

      • ‘ክፉ የሆነውን ነገር እንዳታይ እጅግ ንጹሕ ነህ’ (13)

  • 2

    • ‘የሚናገረውን ለማየት በንቃት እጠባበቃለሁ’ (1)

    • ይሖዋ ለነቢዩ የሰጠው መልስ (2-​20)

      • ‘ራእዩን በተስፋ ጠብቅ!’ (3)

      • ‘ጻድቅ በታማኝነቱ በሕይወት ይኖራል’ (4)

      • ለከለዳውያን የተነገሩ አምስት ወዮታዎች (6-20)

        • ምድር ይሖዋን በማወቅ ትሞላለች (14)

  • 3

    • ነቢዩ ይሖዋ እርምጃ እንዲወስድ ጸለየ (1-19)

      • አምላክ የቀባውን ሕዝብ ያድናል (13)

      • መከራ ቢኖርም በይሖዋ መደሰት (17, 18)

    የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ