የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 37:10, 11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ለጥቂት ጊዜ ነው እንጂ ክፉዎች አይኖሩም፤+

      በቀድሞ ቦታቸው ትፈልጋቸዋለህ፤

      እነሱ ግን በዚያ አይገኙም።+

      11 የዋሆች ግን ምድርን ይወርሳሉ፤+

      በብዙ ሰላምም እጅግ ደስ ይላቸዋል።+

  • ምሳሌ 29:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ክፉዎች ሲበዙ ክፋት ይበዛል፤

      ጻድቃን ግን የእነሱን ውድቀት ያያሉ።+

  • ሚልክያስ 3:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 እናንተም በጻድቁና በክፉው እንዲሁም አምላክን በሚያገለግለውና በማያገለግለው ሰው መካከል ያለውን ልዩነት ዳግመኛ ታያላችሁ።”+

  • ማቴዎስ 13:49
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 49 በዚህ ሥርዓት* መደምደሚያም እንደዚሁ ይሆናል። መላእክት ተልከው ክፉዎችን ከጻድቃን ይለያሉ፤

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ