-
ዘፀአት 25:40አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
40 በተራራው ላይ ተገልጦልህ ባየኸው ንድፍ መሠረት ተጠንቅቀህ ሥራቸው።+
-
-
የሐዋርያት ሥራ 7:44አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
44 “አባቶቻችን በምድረ በዳ የምሥክሩ ድንኳን ነበራቸው፤ ይህ ድንኳን የተሠራው አምላክ ሙሴን ባነጋገረው ወቅት በሰጠው ትእዛዝና ባሳየው ንድፍ መሠረት ነበር።+
-