የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 22:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 የእውነተኛው አምላክ መንገድ ፍጹም ነው፤+

      የይሖዋ ቃል የነጠረ ነው።+

      እሱ መጠጊያ ለሚያደርጉት ሁሉ ጋሻቸው ነው።+

  • መዝሙር 18:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ ቋጥኜ፣ ምሽጌና ታዳጊዬ ነው።+

      አምላኬ የምሸሸግበት ዓለቴ ነው፤+

      ጋሻዬ፣ የመዳኔ ቀንድና* አስተማማኝ መጠጊያዬ ነው።+

  • መዝሙር 19:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የይሖዋ ሕግ ፍጹም ነው፤+ ኃይልን ያድሳል።*+

      የይሖዋ ማሳሰቢያ አስተማማኝ ነው፤+ ተሞክሮ የሌለውን ጥበበኛ ያደርጋል።+

  • ያዕቆብ 1:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 መልካም ስጦታ ሁሉና ፍጹም ገጸ በረከት ሁሉ ከላይ ነው፤+ ይህ የሚወርደው ከሰማይ ብርሃናት አባት+ ሲሆን እሱ ደግሞ ቦታውን እንደሚቀያይር ጥላ አይለዋወጥም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ