የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 15:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ ሆይ፣ ከአማልክት መካከል እንደ አንተ ያለ ማን ነው?+

      በቅድስናው ኃያል መሆኑን የሚያሳይ እንደ አንተ ያለ ማን ነው?+

      በመዝሙር ልትወደስ የሚገባህ የምትፈራ አምላክ ነህ፤ ድንቅ ነገሮችን ታደርጋለህ።+

  • ዘዳግም 32:39
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 39 እንግዲህ እኔ እሱ እንደሆንኩ እዩ፤+

      ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት የሉም።+

      እኔ እገድላለሁ፤ እኔ ሕያው አደርጋለሁ።+

      እኔ አቆስላለሁ፤+ እኔው እፈውሳለሁ፤+

      ከእጄም ማዳን የሚችል የለም።+

  • 1 ሳሙኤል 2:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 እንደ ይሖዋ ያለ ቅዱስ ማንም የለም፣

      ያለአንተ ማንም የለም፤+

      እንደ አምላካችን ያለ ዓለት የለም።+

  • ኢሳይያስ 45:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ሰማያትን የፈጠረው፣+ እውነተኛው አምላክ፣

      ምድርን የሠራትና ያበጃት፣ አጽንቶም የመሠረታት፣+

      መኖሪያ እንድትሆን እንጂ ለከንቱ* ያልፈጠራት+

      ይሖዋ እንዲህ ይላልና፦

      “እኔ ይሖዋ ነኝ፤ ከእኔም በቀር ሌላ የለም።

  • ማርቆስ 12:32
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 ጸሐፊውም እንዲህ አለው፦ “መምህር፣ የተናገርከው እውነት ነው፤ ‘እሱ አንድ ነው፤ ከእሱ ሌላ አምላክ የለም’፤+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ