የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 20:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “አምላክህ ይሖዋ በሚሰጥህ ምድር ላይ ዕድሜህ እንዲረዝም+ አባትህንና እናትህን አክብር።+

  • ዘዳግም 27:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 “‘አባቱን ወይም እናቱን የሚንቅ የተረገመ ይሁን።’+ (ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይላል።)

  • ምሳሌ 1:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ልጄ ሆይ፣ የአባትህን ተግሣጽ አዳምጥ፤+

      የእናትህንም መመሪያ* አትተው።+

  • ኤፌሶን 6:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ልጆች ሆይ፣ ከጌታ ፈቃድ ጋር በሚስማማ መንገድ ለወላጆቻችሁ ታዘዙ፤+ ይህ የጽድቅ ተግባር ነውና።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ