የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘፀአት 23:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “በመካከልህ ያለ ድሃ ሙግት ሲኖረው ፍርድ አታጣምበት።+

  • 2 ዜና መዋዕል 19:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 ፈራጆቹንም እንዲህ አላቸው፦ “የምትፈርዱት ለሰው ሳይሆን ለይሖዋ ስለሆነ የምታደርጉትን ነገር በጥንቃቄ አከናውኑ፤ እሱም በምትፈርዱበት ጊዜ ከእናንተ ጋር ነው።+

  • ምሳሌ 17:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ክፉውን ነፃ የሚያደርግ፣ በጻድቁም ላይ የሚፈርድ፣+

      ሁለቱም በይሖዋ ዘንድ አስጸያፊ ናቸው።

  • ምሳሌ 31:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ተናገር፤ በጽድቅም ፍረድ፤

      ለችግረኛውና ለድሃው መብት ጥብቅና ቁም።*+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ