የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 22:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 በጭንቅ ውስጥ ሳለሁ ይሖዋን ጠራሁት፤+

      አምላኬን ደጋግሜ ጠራሁት።

      እሱም በመቅደሱ ሆኖ ድምፄን ሰማ፣

      እርዳታ ለማግኘት የማሰማውም ጩኸት ወደ ጆሮው ደረሰ።+

  • 2 ዜና መዋዕል 20:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ‘ሰይፍ፣ የቅጣት ፍርድ፣ ቸነፈር ወይም ረሃብ በእኛ ላይ ጥፋት ቢያደርስብን በዚህ ቤትና በአንተ ፊት እንቆማለን (ይህን ቤት ለስምህ መርጠኸዋልና)፤+ ከጭንቀታችንም እንድትገላግለን ወደ አንተ እንጮኻለን፤ አንተም ሰምተህ አድነን።’+

  • 2 ዜና መዋዕል 32:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 ንጉሥ ሕዝቅያስና የአሞጽ ልጅ ነቢዩ ኢሳይያስ+ ግን ይህን ጉዳይ በተመለከተ አጥብቀው ጸለዩ፤ እርዳታ ለማግኘትም ወደ ሰማይ ጮኹ።+

  • መዝሙር 50:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 በጭንቅ ቀን ጥራኝ።+

      እኔ እታደግሃለሁ፤ አንተም ታወድሰኛለህ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ