የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 37:23-25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ያቃለልከውና+ የሰደብከው ማንን ነው?

      ድምፅህን ከፍ ያደረግከው፣+

      እብሪተኛ ዓይንህንም ያነሳኸው በማን ላይ ነው?

      በእስራኤል ቅዱስ ላይ እኮ ነው!+

      24 በአገልጋዮችህ በኩል ይሖዋን አቃለሃል፤+ እንዲህም ብለሃል፦

      ‘ብዛት ባላቸው የጦር ሠረገሎቼ፣

      ወደ ተራሮች ከፍታ፣

      ርቀው ወደሚገኙትም የሊባኖስ ስፍራዎች እወጣለሁ።+

      ረጃጅሞቹን አርዘ ሊባኖሶች፣ ምርጥ የሆኑትንም የጥድ ዛፎች እቆርጣለሁ።

      እጅግ ከፍ ወዳለው ማረፊያ ቦታ፣ በጣም ጥቅጥቅ ወዳለው ጫካ እገባለሁ።

      25 ጉድጓድ ቆፍሬ ውኃ እጠጣለሁ፤

      የግብፅን ጅረቶች* በእግሬ ረግጬ አደርቃለሁ።’

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ