የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 68:34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ለአምላክ ብርታት እውቅና ስጡ።+

      ግርማዊነቱ በእስራኤል ላይ ነው፤

      ብርታቱም በሰማያት* ውስጥ ነው።

  • መዝሙር 96:7-13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 እናንተ የሕዝብ ነገዶች፣ ለይሖዋ የሚገባውን ስጡ፤

      ከክብሩና ከብርታቱ የተነሳ ለይሖዋ የሚገባውን ስጡ።+

       8 ለስሙ የሚገባውን ክብር ለይሖዋ ስጡ፤+

      ስጦታ ይዛችሁ ወደ ቅጥር ግቢዎቹ ግቡ።

       9 ያጌጠ የቅድስና ልብስ ለብሳችሁ* ለይሖዋ ስገዱ፤*

      ምድር ሁሉ በፊቱ ተንቀጥቀጪ!

      10 በብሔራት መካከል እንዲህ ብላችሁ አስታውቁ፦ “ይሖዋ ነገሠ!+

      ምድር* በጽኑ ተመሥርታለች፤ ከቦታዋ ልትንቀሳቀስ አትችልም።*

      እሱ ለሕዝቦች በትክክል ይፈርዳል።”*+

      11 ሰማያት ሐሴት ያድርጉ፤ ምድርም ደስ ይበላት፤

      ባሕሩና በውስጡ ያለው ነገር ሁሉ የነጎድጓድ ድምፅ ያሰማ፤+

      12 መስኩና በላዩ ላይ ያለው ሁሉ ሐሴት ያድርግ።+

      የዱር ዛፎችም ሁሉ በይሖዋ ፊት እልል ይበሉ።+

      13 እሱ እየመጣ ነውና፤*

      በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነው።

      በዓለም* ላይ በጽድቅ፣

      በሕዝቦችም ላይ በታማኝነት ይፈርዳል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ