የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 35:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በክፉዎች ኩራት የተነሳ ሰዎች ይጮኻሉ፤

      ሆኖም እሱ አይመልስላቸውም።+

  • መዝሙር 18:37
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 37 ጠላቶቼን አሳድጄ እደርስባቸዋለሁ፤

      ተጠራርገው እስኪጠፉ ድረስ ወደ ኋላ አልመለስም።

  • መዝሙር 18:41
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 41 እርዳታ ለማግኘት ይጮኻሉ፤ ሆኖም የሚያድናቸው የለም፤

      ወደ ይሖዋም ይጮኻሉ፤ እሱ ግን አይመልስላቸውም።

  • ምሳሌ 28:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ሕግን ለመስማት አሻፈረኝ የሚል ሰው፣

      ጸሎቱ እንኳ አስጸያፊ ነው።+

  • ኤርምያስ 11:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ስለዚህ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ፣ ማምለጥ የማይችሉትን ጥፋት አመጣባቸዋለሁ።+ እርዳታ ለማግኘት ወደ እኔ ሲጮኹ አልሰማቸውም።+

  • ያዕቆብ 4:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 በምትጠይቁበት ጊዜም አታገኙም፤ ምክንያቱም የምትጠይቁት ለተሳሳተ ዓላማ ይኸውም ሥጋዊ ፍላጎታችሁን ለማርካት ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ