የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢዮብ 33:12, 13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ሆኖም እንዲህ ማለትህ ትክክል ስላልሆነ እመልስልሃለሁ፦

      አምላክ ሟች ከሆነው ሰው እጅግ ይበልጣል።+

      13 በአምላክ ላይ የምታጉረመርመው ለምንድን ነው?+

      ለተናገርከው ሁሉ መልስ ስላልሰጠህ ነው?+

  • ኢሳይያስ 45:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ከሠሪው ጋር ሙግት ለሚገጥም* ወዮለት!

      እሱ መሬት ላይ በተጣሉ

      ሌሎች ገሎች መካከል ያለ ተራ ገል ነውና።

      ሸክላ፣ ሠሪውን* “የምትሠራው ምንድን ነው?” ይለዋል?+

      የሠራኸውስ ነገር “እሱ እጅ የለውም” ይላል?*

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ