የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 3:33
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 33 ይሖዋ የክፉውን ቤት ይረግማል፤+

      የጻድቁን መኖሪያ ግን ይባርካል።+

  • ምሳሌ 10:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 የይሖዋ በረከት ባለጸጋ ታደርጋለች፤+

      እሱም ከበረከቱ ጋር ሥቃይን* አይጨምርም።

  • ዕብራውያን 11:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 በተጨማሪም ያለእምነት አምላክን በሚገባ ደስ ማሰኘት አይቻልም፤ ወደ አምላክ የሚቀርብ ሁሉ እሱ መኖሩንና ከልብ ለሚፈልጉትም ወሮታ ከፋይ መሆኑን ማመን ይኖርበታልና።+

  • ያዕቆብ 5:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 እነሆ፣ የጸኑትን ደስተኞች* እንደሆኑ አድርገን እንቆጥራቸዋለን።+ ስለ ኢዮብ ጽናት ሰምታችኋል፤+ በውጤቱም ይሖዋ* ያደረገለትን አይታችኋል፤+ በዚህም ይሖዋ* እጅግ አፍቃሪና* መሐሪ እንደሆነ ተመልክታችኋል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ