-
መዝሙር 107:29አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
29 አውሎ ነፋሱ እንዲቆም ያደርጋል፤
የባሕሩም ሞገዶች ጸጥ ይላሉ።+
-
-
ኢሳይያስ 57:20አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
20 “ክፉዎች ግን ጸጥ ማለት እንደማይችል የሚናወጥ ባሕር ናቸው፤
ውኃውም የባሕር ውስጥ ዕፀዋትንና ጭቃን ያወጣል።
-