የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 136:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ሕይወት ላለው* ሁሉ ምግብ ይሰጣል፤+

      ታማኝ ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራልና።

  • መዝሙር 145:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ዓይን ሁሉ አንተን በተስፋ ይመለከታል፤

      አንተም ምግባቸውን በወቅቱ ትሰጣቸዋለህ።+

  • መዝሙር 147:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ለእንስሳት እንዲሁም የሚበሉትን ለማግኘት ለሚጮኹ የቁራ ጫጩቶች

      ምግብ ይሰጣል።+

  • ማቴዎስ 6:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 የሰማይ ወፎችን ልብ ብላችሁ ተመልከቱ፤+ እነሱ አይዘሩም፣ አያጭዱም ወይም በጎተራ አያከማቹም፤ ይሁንና በሰማይ ያለው አባታችሁ ይመግባቸዋል። ታዲያ እናንተ ከእነሱ አትበልጡም?

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ