የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 1:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይልቁንም በይሖዋ ሕግ ደስ ይለዋል፤+

      ሕጉንም በቀንና በሌሊት በለሆሳስ ያነበዋል።*+

       3 በጅረቶች ዳር እንደተተከለ፣

      ፍሬውን በወቅቱ እንደሚሰጥ፣

      ቅጠሉም እንደማይጠወልግ ዛፍ ይሆናል።

      የሚሠራውም ሁሉ ይሳካለታል።+

  • ምሳሌ 3:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 3 ልጄ ሆይ፣ ትምህርቴን* አትርሳ፤

      ልብህም ትእዛዛቴን ይጠብቅ፤

       2 ረጅም ዕድሜና የሕይወት ዘመን

      እንዲሁም ሰላም ያስገኙልሃልና።+

  • ኢሳይያስ 32:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 የእውነተኛ ጽድቅ ውጤት ሰላም፣+

      የእውነተኛ ጽድቅ ፍሬም ዘላቂ ጸጥታና ደህንነት ይሆናል።+

  • ኢሳይያስ 48:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ትእዛዛቴን ብትሰማ ምንኛ መልካም ነው!+

      እንዲህ ብታደርግ ሰላምህ እንደ ወንዝ፣+

      ጽድቅህም እንደ ባሕር ሞገድ ይሆናል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ