የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 1 ነገሥት 8:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 “በእርግጥ አምላክ በምድር ላይ ይኖራል?+ እነሆ ሰማያት፣ አዎ ሰማየ ሰማያት እንኳ ሊይዙህ አይችሉም፤+ ታዲያ እኔ የሠራሁት ይህ ቤትማ ምንኛ ያንስ!+

  • መዝሙር 104:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 104 ይሖዋን ላወድስ።*+

      ይሖዋ አምላኬ ሆይ፣ አንተ እጅግ ታላቅ ነህ።+

      ሞገስንና* ግርማን ለብሰሃል።+

  • መዝሙር 148:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የይሖዋን ስም ያወድሱ፤

      ስሙ ብቻውን ከሌሎች ሁሉ በላይ ነውና።+

      ግርማው ከምድርና ከሰማይ በላይ ነው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ