የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሚክያስ 6:6-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በይሖዋ ፊት ምን ይዤ ልቅረብ?

      ከፍ ባለ ስፍራ በሚኖረው አምላክ ፊት ምን ይዤ ልስገድ?

      ሙሉ በሙሉ የሚቃጠሉ መባዎችና

      የአንድ ዓመት ጥጃዎች ይዤ ልቅረብ?+

       7 ይሖዋ በሺህ በሚቆጠሩ አውራ በጎች

      ወይስ በእልፍ የዘይት ፈሳሾች ደስ ይለዋል?+

      ለሠራሁት በደል የበኩር ወንድ ልጄን፣

      ለሠራሁትም* ኃጢአት የሆዴን ፍሬ ላቅርብ?+

       8 ሰው ሆይ፣ መልካም የሆነውን ነግሮሃል።

      ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

      ፍትሕን እንድታደርግ፣*+ ታማኝነትን እንድትወድና*+

      ልክህን አውቀህ+ ከአምላክህ ጋር እንድትሄድ ብቻ ነው!+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ