የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 50:8-15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በመሥዋዕቶችህም ሆነ

      ዘወትር በፊቴ ባሉት የሚቃጠሉ መባዎችህ የተነሳ አልወቅስህም።+

       9 ከቤትህ ኮርማ፣

      ከጉረኖህም ፍየሎች* መውሰድ አያስፈልገኝም።+

      10 በጫካ ውስጥ ያሉ የዱር እንስሳት ሁሉ፣

      በሺህ ተራሮች ላይ ያሉ አራዊትም እንኳ የእኔ ናቸውና።+

      11 በተራሮች ላይ የሚኖሩትን ወፎች ሁሉ አውቃለሁ፤+

      በመስክ ያሉ ስፍር ቁጥር የሌላቸው እንስሳት የእኔ ናቸው።

      12 ብራብ እንኳ ለአንተ አልነግርህም፤

      ፍሬያማ የሆነችው ምድርና በውስጧ ያለው ሁሉ የእኔ ነውና።+

      13 የኮርማዎችን ሥጋ እበላለሁ?

      የፍየሎችንስ ደም እጠጣለሁ?+

      14 ምስጋናን ለአምላክ መሥዋዕት አድርገህ አቅርብ፤+

      ስእለትህንም ለልዑሉ አምላክ ስጥ፤+

      15 በጭንቅ ቀን ጥራኝ።+

      እኔ እታደግሃለሁ፤ አንተም ታወድሰኛለህ።”+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ