የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 103:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 አባት ለልጆቹ ምሕረት እንደሚያሳይ፣

      ይሖዋም ለሚፈሩት ምሕረት አሳይቷል።+

  • ምሳሌ 28:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የሠራውን በደል የሚሸፋፍን አይሳካለትም፤+

      የሚናዘዝና የሚተወው ሁሉ ግን ምሕረት ያገኛል።+

  • ኢሳይያስ 43:25
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 25 ስለ ራሴ ስል+ በደልህን* እኔ ራሴ እደመስሰዋለሁ፤+

      ኃጢአትህንም አላስታውስም።+

  • ኢሳይያስ 44:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 በደልህን በደመና፣

      ኃጢአትህንም ጥቅጥቅ ባለ ደመና እሸፍነዋለሁ።+

      ወደ እኔ ተመለስ፤ እኔም እቤዥሃለሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ