የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 16:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 አዎ፣ በሙሉ ልባቸው ወደ እሱ ላዘነበሉት ሰዎች*+ ብርታቱን ያሳይ ዘንድ* የይሖዋ ዓይኖች በምድር ሁሉ ላይ ይመላለሳሉ።+ በዚህ ረገድ የሞኝነት ድርጊት ፈጽመሃል፤ ከእንግዲህ ወዲያ ጦርነት አይለይህም።”+

  • መዝሙር 11:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ይሖዋ ቅዱስ በሆነው ቤተ መቅደሱ ውስጥ ነው።+

      የይሖዋ ዙፋን በሰማያት ነው።+

      የገዛ ዓይኖቹ ይመለከታሉ፤ ንቁ የሆኑት* ዓይኖቹ የሰው ልጆችን ይመረምራሉ።+

  • መዝሙር 17:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ልቤን መረመርክ፤ በሌሊት በሚገባ አጤንከኝ፤+

      ደግሞም አጠራኸኝ፤+

      አንዳች መጥፎ ነገር እንዳላሰብኩ ታውቃለህ፤

      አንደበቴም አልበደለም።

  • ኤርምያስ 17:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እኔ ይሖዋ፣ ለእያንዳንዱ እንደ መንገዱ፣

      እንደ ሥራውም ፍሬ ለመስጠት

      ልብን እመረምራለሁ፤+

      የውስጥ ሐሳብንም* እፈትናለሁ።+

  • ዕብራውያን 4:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ደግሞም ከአምላክ እይታ የተሰወረ አንድም ፍጥረት የለም፤+ ይልቁንም ተጠያቂዎች በሆንበት+ በእሱ ዓይኖች ፊት ሁሉም ነገር የተራቆተና ገሃድ የወጣ ነው።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ