የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 13:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ሰነፍ ሰው ይመኛል፤ ነገር ግን ምንም አያገኝም፤*+

      ትጉ ሰው* ግን በሚገባ ይጠግባል።*+

  • ምሳሌ 20:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ሰነፍ ሰው በክረምት አያርስም፤

      በመሆኑም በመከር ወራት ባዶውን ሲቀር ይለምናል።*+

  • ምሳሌ 24:30-34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 በሰነፍ ሰው እርሻ፣+

      ማስተዋል* በጎደለው ሰው የወይን ቦታ አለፍኩ።

      31 እርሻው አረም ወርሶት አየሁ፤

      መሬቱን ሳማ ሸፍኖት፣

      የድንጋዩም አጥር ፈራርሶ ነበር።+

      32 ይህን ተመልክቼ በጥሞና አሰብኩበት፤

      ካየሁትም ነገር ይህን ትምህርት አገኘሁ፦*

      33 ቆይ ትንሽ ልተኛ፣ ቆይ ትንሽ ላንቀላፋ፣

      እጄንም አጣጥፌ እስቲ ትንሽ ጋደም ልበል ካልክ፣

      34 ድህነት እንደ ወንበዴ፣

      ችጋርም መሣሪያ እንደታጠቀ ሰው ይመጣብሃል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ