ምሳሌ 16:27 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 27 የማይረባ ሰው ክፋትን ይምሳል፤+ንግግሩ እንደሚለበልብ እሳት ነው።+ ያዕቆብ 3:6 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 6 ምላስም እሳት ናት።+ ምላስ በአካል ክፍሎቻችን መካከል የክፋትን ዓለም ትወክላለች፤ መላ ሰውነትን ታረክሳለችና፤+ እንዲሁም መላውን የሕይወት ጎዳና* ታቃጥላለች፤ እሷም በገሃነም* ትቃጠላለች።
6 ምላስም እሳት ናት።+ ምላስ በአካል ክፍሎቻችን መካከል የክፋትን ዓለም ትወክላለች፤ መላ ሰውነትን ታረክሳለችና፤+ እንዲሁም መላውን የሕይወት ጎዳና* ታቃጥላለች፤ እሷም በገሃነም* ትቃጠላለች።