የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 9:13-18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ማስተዋል የጎደላት ሴት ጯኺ ናት።+

      እሷ ጨርሶ ማመዛዘን አትችልም፤ ደግሞም አንዳች ነገር አታውቅም።

      14 በከተማዋ ከፍ ያሉ ቦታዎች ላይ፣

      በቤቷ ደጃፍ ወንበር ላይ ትቀመጣለች፤+

      15 በጎዳናው የሚያልፉትን፣

      ቀጥ ብለው በመንገዳቸው የሚሄዱትን ትጣራለች፦

      16 “ተሞክሮ የሌለው ሁሉ ወደዚህ ይምጣ።”

      ማስተዋል* ለጎደላቸው ሁሉ እንዲህ ትላለች፦+

      17 “የተሰረቀ ውኃ ይጣፍጣል፤

      ተደብቀው የበሉት ምግብም ይጥማል።”+

      18 እሱ ግን በሞት የተረቱት በዚያ እንዳሉ፣

      እንግዶቿም በመቃብር* ጥልቅ ውስጥ እንደሚገኙ አያውቅም።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ