የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ምሳሌ 2:18, 19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ቤቷ ሰውን ይዞ ወደ ሞት ይወርዳልና፤

      አካሄዷም* በሞት ወደተረቱት ይወስዳል።+

      19 ከእሷ ጋር ግንኙነት ያላቸው* ሁሉ አይመለሱም፤

      የሕይወትንም መንገድ ዳግመኛ አያገኙም።+

  • ምሳሌ 7:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 ፍላጻ ጉበቱን እስኪሰነጥቀው ድረስ፣

      በወጥመድ ለመያዝ እንደምትቸኩል ወፍ ተከትሏት ይሄዳል፤ ሕይወቱን* ሊያሳጣው እንደሚችል አላወቀም።+

  • ምሳሌ 7:26
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 ተሰይፈው እንዲወድቁ ያደረገቻቸው ብዙ ናቸውና፤+

      እሷ የገደለቻቸውም እጅግ ብዙ ናቸው።+

  • ምሳሌ 23:27, 28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 ዝሙት አዳሪ ጥልቅ ጉድጓድ፣

      ባለጌ* ሴትም ጠባብ ጉድጓድ ናትና።+

      28 እንደ ዘራፊ ታደባለች፤+

      ታማኝ ያልሆኑ ወንዶችን ቁጥር ታበዛለች።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ