መዝሙር 33:6 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 6 ሰማያት በይሖዋ ቃል፣በውስጣቸው ያሉትም ሁሉ ከአፉ በሚወጣው መንፈስ* ተሠሩ።+ ኤርምያስ 10:12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 12 ምድርን በኃይሉ የሠራው፣ፍሬያማ የሆነችውን መሬት በጥበቡ የመሠረተውና+ሰማያትን በማስተዋሉ የዘረጋው እሱ ነው።+