-
ምሳሌ 6:6-11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 አንተ ሰነፍ፣ የምትጋደመው እስከ መቼ ነው?
ከእንቅልፍህ የምትነሳውስ መቼ ነው?
-
-
ምሳሌ 19:24አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
24 ሰነፍ እጁን ወደ ሳህን ያጠልቃል፤
ሆኖም ወደ አፉ እንኳ መመለስ ይሳነዋል።+
-