-
ኢሳይያስ 23:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ተነሽ፣ ወደ ኪቲም+ ተሻገሪ።
እዚያም ቢሆን እረፍት አታገኚም።”
-
-
ሕዝቅኤል 25:15-17አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
15 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ ‘ፍልስጤማውያን በማይበርድ የጠላትነት ስሜት ተነሳስተው በክፋት* የበቀል እርምጃ ለመውሰድና ጥፋት ለማድረስ ጥረት አድርገዋል።+ 16 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፣ በፍልስጤማውያን ላይ እጄን እዘረጋለሁ፤+ ከሪታውያንንም አጠፋለሁ፤+ በባሕሩ ዳርቻ ላይ የቀሩትንም ነዋሪዎች እደመስሳለሁ።+ 17 ኃይለኛ ቅጣት በመቅጣት ታላቅ የበቀል እርምጃ እወስድባቸዋለሁ፤ በምበቀላቸውም ጊዜ እኔ ይሖዋ እንደሆንኩ ያውቃሉ።”’”
-
-
ዘካርያስ 9:1, 2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 የፍርድ መልእክት፦
-