የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 9:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ዓለምን* በጽድቅ ይዳኛል፤+

      ለብሔራት ትክክለኛ የፍርድ ውሳኔዎች ያስተላልፋል።+

  • መዝሙር 58:10, 11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ጻድቅ ሰው በክፉዎች ላይ የተወሰደውን የበቀል እርምጃ በማየቱ ደስ ይለዋል፤+

      እግሮቹ በእነሱ ደም ይርሳሉ።+

      11 በዚህ ጊዜ ሰዎች እንዲህ ይላሉ፦ “በእርግጥ ጻድቁ ብድራት ይቀበላል።+

      በእውነትም በምድር ላይ የሚፈርድ አምላክ አለ።”+

  • መዝሙር 85:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ታማኝነት ከምድር ትበቅላለች፤

      ጽድቅም ከሰማያት ወደ ታች ይመለከታል።+

  • መዝሙር 85:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ጽድቅ በፊቱ ይሄዳል፤+

      ለእርምጃውም መንገድ ያዘጋጃል።

  • መዝሙር 96:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 እሱ እየመጣ ነውና፤*

      በምድር ላይ ለመፍረድ እየመጣ ነው።

      በዓለም* ላይ በጽድቅ፣

      በሕዝቦችም ላይ በታማኝነት ይፈርዳል።+

  • መዝሙር 97:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ደመናና ድቅድቅ ጨለማ በዙሪያው አለ፤+

      ጽድቅና ፍትሕ የዙፋኑ መሠረት ናቸው።+

  • ኢሳይያስ 61:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ምድር ቡቃያዋን እንደምታበቅል፣

      የአትክልት ቦታም በላዩ ላይ የተዘሩትን ዘሮች እንደሚያበቅል

      ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋም

      በብሔራት ሁሉ ፊት ጽድቅንና+ ውዳሴን ያበቅላል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ