የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 2:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 በመንገድ የሚያልፉ ሁሉ በማሾፍ እጃቸውን ያጨበጭቡብሻል።+

      “‘ፍጹም ውበት የተላበሰችና የምድር ሁሉ ደስታ’+ በማለት ይጠሯት የነበረችው ከተማ ይህች ናት?” እያሉ በመገረም

      በኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ላይ ያፏጫሉ፤+ ራሳቸውንም ይነቀንቃሉ።

  • ዕንባቆም 1:5-7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 “ብሔራትን እዩ፣ ደግሞም ልብ በሉ!

      በመገረም ተመልከቱ፤ ተደነቁም፤

      እናንተ ቢነገራችሁም እንኳ የማታምኑት አንድ ነገር

      በዘመናችሁ ይከናወናልና።+

       6 እነሆ፣ ጨካኝና ፈጣን የሆነውን ብሔር ይኸውም

      ከለዳውያንን አስነሳለሁና።+

      የእነሱ ያልሆኑ ቤቶችን ለመውረስ፣

      ሰፋፊ የምድር ክፍሎችን ይወራሉ።+

       7 እነሱ አስደንጋጭና አስፈሪ ናቸው።

      የገዛ ራሳቸውን ፍትሕና ሥልጣን* ያቋቁማሉ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ