የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 10:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 የእስራኤል ብርሃን+ እንደ እሳት፣+

      ቅዱስ አምላኩም እንደ ነበልባል ይሆናል፤

      አረሙንና ቁጥቋጦውን በአንድ ቀን ያጋየዋል፤ ደግሞም ይበላዋል።

  • ናሆም 1:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በቁጣው ፊት ማን ሊቆም ይችላል?+

      የንዴቱን ትኩሳት ሊቋቋም የሚችልስ ማን ነው?+

      ቁጣው እንደ እሳት ይፈስሳል፤

      ዓለቶችም ከእሱ የተነሳ ይፈረካከሳሉ።

  • ሶፎንያስ 3:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ‘ስለዚህ ለመበዝበዝ እስከምነሳበት ቀን* ድረስ

      እኔን በተስፋ ተጠባበቁ’*+ ይላል ይሖዋ፤

      ‘ብሔራትን ለመሰብሰብ፣ መንግሥታትን ለማከማቸት፣

      በእነሱም ላይ መዓቴንና የሚነደውን ቁጣዬን ሁሉ ለማውረድ የፍርድ ውሳኔ አስተላልፌአለሁና፤+

      መላዋ ምድር በቅንዓቴ እሳት ትበላለች።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ