የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 34:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ይሖዋ በሁሉም ብሔራት ላይ ተቆጥቷልና፤+

      በሠራዊታቸውም ሁሉ ላይ ተቆጥቷል።+

      ፈጽሞ ያጠፋቸዋል፤

      ለእርድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል።+

  • ኢዩኤል 3:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ብሔራትን ሁሉ ሰብስቤ

      ወደ ኢዮሳፍጥ* ሸለቆ* አወርዳቸዋለሁ።

      ለሕዝቤና ርስቴ ለሆነው ለእስራኤል ስል

      በዚያ ከእነሱ ጋር እፋረዳለሁ፤+

      በብሔራት መካከል በትነዋቸዋልና፤

      ደግሞም ምድሬን ተከፋፍለዋታል።+

  • ራእይ 16:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እንዲያውም እነዚህ በአጋንንት መንፈስ የተነገሩ ቃላት ናቸው፤ ተአምራዊ ምልክቶችም ይፈጽማሉ፤+ እነሱም ሁሉን ቻይ በሆነው አምላክ ታላቅ ቀን+ ወደሚካሄደው ጦርነት ሊሰበስቧቸው+ ወደ ዓለም ነገሥታት ሁሉ ይወጣሉ።

  • ራእይ 19:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ከዚህ በኋላ አውሬው፣ የምድር ነገሥታትና ሠራዊታቸው በፈረሱ ላይ ከተቀመጠውና ከሠራዊቱ ጋር ለመዋጋት ተሰብስበው አየሁ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ