የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 37:34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 34 ይሖዋን ተስፋ አድርግ፤ መንገዱንም ተከተል፤

      እሱም ከፍ ከፍ ያደርግሃል፤ ምድርንም ትወርሳለህ።

      ክፉዎች ሲጠፉ+ ታያለህ።+

  • መዝሙር 130:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 እስራኤል ይሖዋን በትዕግሥት ይጠባበቅ፤

      ይሖዋ በፍቅሩ ታማኝ ነውና፤+

      ሕዝቡንም ለመዋጀት ታላቅ ኃይል አለው።

  • ኢሳይያስ 30:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ይሁንና ይሖዋ ሞገስ ሊያሳያችሁ በትዕግሥት* ይጠባበቃል፤+

      ምሕረት ሊያሳያችሁም ይነሳል።+

      ይሖዋ የፍትሕ አምላክ ነውና።+

      እሱን በተስፋ* የሚጠባበቁ ሁሉ ደስተኞች ናቸው።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ