የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 4:31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 31 እንደታመመች ሴት ድምፅ፣

      የመጀመሪያ ልጇንም ለመውለድ እንደምታምጥ ሴት ያለ የጭንቅ ድምፅ፣

      ደግሞም ትንፋሽ አጥሯት ቁና ቁና የምትተነፍሰውን የጽዮን ሴት ልጅ ድምፅ ሰምቻለሁና።

      እሷም እጆቿን ዘርግታ+

      “ወዮልኝ! ከገዳዮች የተነሳ ዝያለሁና”* ትላለች።

  • ሕዝቅኤል 7:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 አምልጠው መትረፍ የቻሉት ሁሉ ወደ ተራሮች ይሄዳሉ፤ እያንዳንዳቸውም በሸለቆ ውስጥ እንዳሉ ርግቦች በበደላቸው ይቃትታሉ።+

  • ሚክያስ 1:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ከዚህ የተነሳ ዋይ ዋይ እላለሁ፤ ደግሞም አላዝናለሁ፤+

      ባዶ እግሬንና ራቁቴን እሄዳለሁ።+

      እንደ ቀበሮዎች አላዝናለሁ፤

      እንደ ሰጎኖችም አለቅሳለሁ።

       9 ቁስሏ ሊፈወስ አይችልም፤+

      እስከ ይሁዳ ድረስ ተሰራጭቷል።+

      መቅሰፍቱ እስከ ሕዝቤ በር፣ እስከ ኢየሩሳሌም ድረስ ተዛምቷል።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ