የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 51:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ባቢሎን በይሖዋ እጅ ያለች የወርቅ ጽዋ ነበረች፤

      ምድርን ሁሉ አሰከረች።

      ብሔራት ወይን ጠጇን ጠጥተው ሰከሩ፤+

      ብሔራት ያበዱት ለዚህ ነው።+

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 4:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 በዑጽ ምድር የምትኖሪ የኤዶም ሴት ልጅ ሆይ፣+ ሐሴት አድርጊ፤ ደስም ይበልሽ።

      ይሁንና ጽዋው ለአንቺም ይደርስሻል፤+ ትሰክሪያለሽ፤ እርቃንሽንም ትገልጫለሽ።+

  • ሕዝቅኤል 23:32-34
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 32 “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘ጥልቅና ሰፊ የሆነውን የእህትሽን ጽዋ ትጠጫለሽ፤+

      ደግሞም መሳቂያና መሳለቂያ ትሆኛለሽ፤ ጽዋውም በዚህ የተሞላ ነው።+

      33 በስካርና በሐዘን፣

      በሽብርና በጥፋት ጽዋ ትዋጫለሽ፤*

      ይህም የእህትሽ የሰማርያ ጽዋ ነው።

      34 ትጠጪዋለሽ፤ ትጨልጪዋለሽ፤+ የጽዋውንም ስብርባሪዎች ትቆረጣጥሚያለሽ፤

      ከዚያም ጡቶችሽን ትቆርጫለሽ።

      “እኔ ራሴ ተናግሬአለሁና” ይላል ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ።’

  • ናሆም 3:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 አንቺን የሚያይ ሁሉ ከአንቺ ይሸሻል፤+

      ደግሞም ‘ነነዌ ወድማለች!

      የሚያዝንላት ማን ነው?’ ይላል።

      አንቺን የሚያጽናና ከየት ማግኘት እችላለሁ?

  • ናሆም 3:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 አንቺም ትሰክሪያለሽ፤+

      ደግሞም ትሰወሪያለሽ።

      ከጠላት የምትሸሸጊበት ቦታ ትፈልጊያለሽ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ