የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 28:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ኤዶማውያንም በድጋሚ መጥተው ይሁዳን በመውረር ጥቃት ሰነዘሩ፤ ምርኮኞችንም ወሰዱ።

  • መዝሙር 137:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 ይሖዋ ሆይ፣ ኢየሩሳሌም በወደቀችበት ቀን

      ኤዶማውያን ያሉትን አስታውስ፤

      “አፍርሷት! ከሥረ መሠረቷ አፍርሷት!”+ ብለው ነበር።

  • ሰቆቃወ ኤርምያስ 4:22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 22 የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ፣ በበደልሽ ምክንያት የደረሰብሽ ቅጣት አብቅቷል።

      ከእንግዲህ ወዲህ ወደ ግዞት አይወስድሽም።+

      ይሁንና የኤዶም ሴት ልጅ ሆይ፣ ትኩረቱን በሠራሽው በደል ላይ ያደርጋል።

      ኃጢአትሽን ይገልጣል።+

  • አሞጽ 1:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘ስለ ሦስቱ የኤዶም ዓመፅ+ ብሎም ስለ አራቱ እጄን አልመልስም፤

      ምክንያቱም የገዛ ወንድሙን በሰይፍ አሳዷል፤+

      ምሕረት ለማሳየትም እንቢተኛ ሆኗል፤

      በቁጣው ያላንዳች ፋታ ይዘነጣጥላቸዋል፤

      አሁንም ቢሆን በእነሱ ላይ ቁጣው አልበረደም።+

  • አብድዩ 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 በወንድምህ በያዕቆብ ላይ በተፈጸመው ግፍ የተነሳ+

      ኀፍረት ትከናነባለህ፤+

      ለዘላለምም ትጠፋለህ።+

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ