የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 21:2, 3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 አንድ የሚያስጨንቅ ራእይ ተነገረኝ፦

      ከሃዲው ክህደት ይፈጽማል፤

      አጥፊውም ያጠፋል።

      ኤላም ሆይ፣ ተነሺ! ሜዶን ሆይ፣ ክበቢ!+

      እሷ ያስከተለችው ሲቃ ሁሉ እንዲያከትም አደርጋለሁ።+

       3 ከዚህም የተነሳ በጣም ተሠቃየሁ።*+

      ልትወልድ እንደተቃረበች ሴት፣

      ምጥ ያዘኝ።

      እጅግ ከመጨነቄ የተነሳ መስማት ተሳነኝ፤

      እጅግ ከመረበሼም የተነሳ ማየት አቃተኝ።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ