የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 45:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 45 ይሖዋ ለቀባው ለቂሮስ+ እንዲህ ይላል፦

      ብሔራትን በፊቱ ለማስገዛት፣+

      ነገሥታትን ትጥቅ ለማስፈታት*

      እንዲሁም የከተማው በሮች እንዳይዘጉ

      መዝጊያዎቹን በፊቱ ለመክፈት ስል

      ቀኝ እጁን ለያዝኩት+ ለቂሮስ፦

  • ኤርምያስ 51:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 የባቢሎንን ቅጥሮች ለማጥቃት ምልክት* አቁሙ።+

      ጥበቃውን አጠናክሩ፤ ጠባቂዎችን አቁሙ።

      ሽምቅ ተዋጊዎችን አዘጋጁ።

      ይሖዋ በባቢሎን ነዋሪዎች ላይ የጦር ስልት ነድፏልና፤

      በእነሱ ላይ የተናገረውንም ቃል ይፈጽማል።”+

  • ዳንኤል 5:30, 31
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 30 በዚያኑ ሌሊት ከለዳዊው ንጉሥ ቤልሻዛር ተገደለ።+ 31 ሜዶናዊው ዳርዮስም+ መንግሥቱን ተረከበ፤ ዕድሜውም 62 ዓመት ገደማ ነበር።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ